የሥልጠና መመሪያ ይህ የስልጠና መመሪያ የተዘጋጀው ለግራድ ኃላፊዎች የቬዛ ቡድን አስተባባሪዎችን/አኒሜተሮችን እንዲያሰለጥኑበት ነው፡፡ ይህ የሥልጠና መመሪያ የተዘጋጀው የቬዛ ቡድን አስተባባሪዎች ለመርዳት እና የዳበረ የማኅበረሰብ ውይይትን ለማካሄድ ተፈላጊ ዕውቀትና ክህሎቶችን እንዲያዳብሩ ታስቦ ነው፡፡
Sign inUSAID DEC
2015 · 88 pages

Abstract
የሥልጠና መመሪያ የተዘጋጀው ለግራድ ኃላፊዎች የቬዛ ቡድን አስተባባሪዎችን/አኒሜተሮችን እንዲያሰለጥኑበት ነው፡፡ ይህ የሥልጠና መመሪያ የተዘጋጀው የቬዛ ቡድን አስተባባሪዎች ለመርዳት ና የዳበረ የማኅበረሰብ ውይይትን ለማካሄድ ተፈላጊ ዕውቀትና ክህሎቶችን እንዲያዳብሩ ታስቦ ነው፡፡ ይህ የሥልጠና መመሪያው ዓላማ አስተባባሪዎች ስለመጀሪያዎቹ 1000 ቀናት የእናቶች እና ህጻናትን ሥርዓተ ምግብ መሻሻልና አባቶችና የሴት አያቶችም በማህበረሰቦቻቸው ውስጥ የየድርሻቸውን እንዲያከናውኑ በማድረግ ረገድ ያሉባቸውን ሚናዎችና ኃላፊነቶች እንዲወጡ ማገዝ ነው፡፡ የሥልጠናው ግብም አስተባባሪዎችን ለእናቶች እና ህጻናት ሥርዓተ ምግብ መሻሻልና አባቶችና የሴት አያቶችም በማህበረ
Connected topics
Classification
USAID DEC